Odaa oromoo
Its personal
10/02/2023
ትላንትም ዛሬም ነገም ከጎንህ ነን 🥰
09/02/2023
የሲኖዶሱ አመራሮች ጭምብላቸውን አውልቀዋል!..............
በቤተክርስቲያን የመሸገው ሰሎሞናዊው ሲኖዶስ ከምዕመናን የተሰበሰበውን ገንዘብ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አውጥቶ የአማራ ብሔርተኞች የመሰረቱት ወደ አባይ ባንክ እያዘዋወረ ይገኛል።
08/02/2023
ሰበር መረጃ
ጦርነት ባርኮ የትግራይን ወጣቶችና አብያተ ክርስትያን ሲያስወድም የነበረዉ የጨነቀዉ--እንደሚባለዉ ለትግራይ ቤተ ክህነት የተማፅኖ ደብዳቤ ሊልክ ነዉ።
08/02/2023
እና ለማሳካት የመሞከር ጉዳይ እንጂ አይደለም ስንል ያላመናችሁ ይሄው #ከነማስረጃው!
's_Politics
07/02/2023
Akkanumattii ifaa nuuf jiradhaa!
07/02/2023
ጉዳዩ የሃይማኖት ጉዳይ ሳይሆን ለፖለቲካዊ ስልጣን የሚደረግ ትግል እንደሆን ተረጋግጧል
Dhimmichi dhimma amantii osoo hin taane qabsoo aangoo siyaasaatiif taasifamaa jiruu dha. Dammaqi waldammaqsi!
06/02/2023
_ሰልፍ_በመስቀል_አደባባይ‼
የካቲት 5/2015 ዓም በፊንፊኔ
ነጭ ልብስ ለብሰን የምንወጣበት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ
(ቤተክህነት)_ምስረታን በማስመልከት የቀረበ በሰላማዊ ሰልፍ የሚደረግ የድጋፍ ጥሪ!
እንደሚታወቀው #ጥላቻ ያበደውና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖት ሽፋን የሚንቀሳቀሰው የካቲት 5/2015 ዓ.ም በመላው ኢትዮጵያዊያን ትግል ብሔር ብሔረሰቦች የተገናፀፉትን በራስ ቋንቋ የመገልገል መብት የሚፃረርና ጥቁር ልብስ በመልበስ የሚደረግን ሰልፍ ጠርቷል፡፡ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ እንደሚገነዘበው የዚህ ቡድን ዓላማ ሀይማኖታዊ ሳይሆን ፖለቲካዊ ስልጣንን ለመቆናጠጥ ያሰረ፣ ፣ ዳግም ለመመለስ ያቀደ ነው፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ታሪክ የመጀመሪያው በተባለለት የኦሮሚያና የብሔር ብሔረሰቦች ሲኖዶስ ተቋቁሟል፡፡ በዚህም ህዝቡ በተለያየ መልኩ ደስታውን እየገለፀ ይገኛል፡፡ የካቲት 5/2015 ፅንፈኞች እንደሚሉት የሀዘን ቀን ሳይሆን ለመላው ኦሮሞ ህዝብና ለብሔር ብሔረሰቦች የደስታ ቀን ይሆናል፡፡ በመሆኑም መላው ኦሮሞና ብሔር ብሔረሰብ የተጎናፀፈውን ይህንን መብቱን አሳልፎ እንደማይሰጥና መብቱ በፅንፈኞች እጅ ላይ እንደሌለ ለማሳየት ፈረሱን ጭኖ፣ በጋሻና ጦር ከብሮ፣ በነጭ ልብስ አሸብርቆ ወደ ፊንፊኔ መስቀል አደባባይ እንዲተም በክብር ተጠርቷል፡፡
መረሳት የለበትም! የካቲት 5 መላው ኦሮሞና ብሔር ብሔረሰብ የተጎናፀፈውን ድል ለማክበርና ከኦሮሚያና ብሔር ብሔረሰቦች ሲኖዶስ ጎን መቆሙን ለማሳየት የሚገናኝበት ታሪካዊ ቀን ይሆናል!
ዝርዝር ማብራሪያዎችን ለዚሁ የተቋቋመ ኮሚቴ ስለሚሰጥ በአንድ ሀሳብና መንፈስ እየተደማመጥን እየተዘጋጀን ቀኑን እንጠባበቅ!
ድል ለብሔር ብሔረሰቦች!
‼
06/02/2023
Dabtaran kufee oromoon dhufee ka'aa galaa yaa mammiree dabtaraa.
05/02/2023
ግባ በላው🙏💪
05/02/2023
አዲስ አበባ በአራቱም አቅጣጫ ሊዘጋ ሁሉ ይችላል
ከኦሮሚያ አከባቢ እየተሰማ ያለው ቁጣ እጅግ አስፈሪ እየሆነ ነው
በአሁኑ ስዓት ከፍተኛ መነሳሳት ተፈጥሯል
በመላው ኦሮሚያ ሙሉ በሙሉ ለማለት በምመልስበት ደረጃ ህዝቡ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ከፍተኛ እልህ ውስጥ ገብቷል በስሜት ተነሳስቷል
እውነቴን ነው የሚነግራችሁ በቋንቋዬ እምነቴ እከውናለሁ ባልኩት በማውቃቸው ሰዎች በቋንቋዬ ማለታችን በዚህ ደረጃ እየተዘመተብን ዝም ማለት የለብንም በሚል ይህንኑ ተቀውሞውን ለፌዴራል መንግስት ለማቅረብ በአዲስ አበባ በአራቱም ማዕዘን ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገ መሁንኑ ከስፍራው የደረሰኝ ተጨባጭ መረጃ ያመለክታል
አራቱን የአዲስ አበባ መግቢያ መንገዶች ሁሉ መዘጋታቸው የማይቀር መሆኑን ጭምር ከውሳኔ ላይ መደረሱን ሰምተናል::
03/02/2023
In the near future, this place will be a world -class tourism destination!!
#መንግስት ከሚጠበቅበት በላይ ትጉዞ ይህን ሁሉ #ለኦርቶዶክስ ካደረገ ከዚህ በላይ ምን ያድርግ ? ቤተመቅደስ ገብቶ ይቀድስ ? ሁሉንም ነገር በመንግስት ወይም በሌላው አካል ያይ ከማላከክ ይልቅ #ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በውስጧ ያለውን ችግር በአግባቡ መፍታት ይኖርባታል።
Click here to claim your Sponsored Listing.