Badhaadhina Harar
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Badhaadhina Harar, Health/Beauty, Harar, Addis Ababa.
30/05/2026
Guyyaa filannoo dhaaba siyaasaa misooma biyyaa fayyadu filachuuf qophiidha
Caamsaa 22/2018 (ENA): Dargaggoonni magaalaa Harar guyyaa filannoo waliigalaa paartii siyaasaa misooma biyyaa fayyadu filachuuf qophii ta’uu ibsaniiru.
Dargaggoota magaalichaa keessaa Zayinuu Argaaw mirga heera mootummaatiin kennameef fayyadamuuf kaardii sagalee isaa itti kennu fudhachuu himeera.
Guyyaa filannoo paartii biyyaa fi ummata fayyadu filachuuf qophii ta'uu fi guyyaa sana hawwii guddaan eeggachaa jiraachuu himeera.
Filannoo kana irratti yeroo jalqabaaf hirmaachuu isaa waan ta’eef gammachuu isaa kan ibse dargaggoo Nuraddiin Muhiib paartii siyaasaa misooma biyyaa fayyadu filachuuf qophii ta’uu dubbateera.
Filannoo kana irratti yeroo jalqabaaf hirmaachuu ishee kan ibsite Hanaan Yoonis filannoo 7ffaa dhufu gaggeeffamu irratti sagalee kennuuf gammachuu guddaa akka qabdu ibsiteetti.
Dargaggoo Saalaah Iskindir gama isaatiin, paartii na fayyada jedhee amanu filachuuf mirga dimokraatawaa qabutti fayyadamuuf qophii ta’uu dubbateera.
Guyyaa filannoo buufata filannootti sagalee isaa kennuuf qophii ta’uus ibseera.
30/05/2026
30/05/2026
30/05/2026
በምርጫው ዕለት ለሀገር ልማት ይበጃል የምንለውን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል
ሀረር፤ ግንቦት 22/2018 (ኢዜአ)፦ ጠቅላላ ምርጫው በሚካሄድበት ዕለት በካርዳችን ለሀገር ልማት ይበጃል የምንለውን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል ሲሉ የሐረር ከተማ ወጣቶች ገለጹ።
ከከተማው ወጣቶች መካከል ወጣት ዘይኑ አርጋው በህገ መንግስቱ የተሰጠኝን መብት ለመጠቀም የምርጫ ካርድ ወስጃለሁ ብሏል።
በድምጽ መስጫው ቀን ለሀገር እና ለህዝብ ይጠቅማል የምለውን ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅቼ ቀኑን በጉጉት እየጠበኩ እገኛለሁ ነው ያለው።
በምርጫ ሲሳተፍ የመጀመርያው በመሆኑ መደሰቱን የገለፀው ወጣት ኑረዲን ውሂብ ለሀገር ልማት ይበጃል የሚለውን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀቱን ተናግሯል።
በምርጫ ስትሳተፍ የመጀመሪያዋ መሆኑን የገለፀችው ሃናን ዮኒስ የፊታችን ሰኞ በሚካሄደው ምርጫ ድምፅ ለመስጠት መጓጓቷን ገልጻለች።
ወጣት ሳላህ እስክንድር በበኩሉ በወሰድኩት ካርድ ዴሞክራሲያዊ መብቴን በመጠቀም ይጠቅመኛል የምለውን ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅቻለሁ ብሏል።
በምርጫው ቀን በምርጫ ጣብያ በመገኘት ድምጹን ለመስጠት ዝግጁ መሆኑንም ገልጿል።
#ኢዜአ
30/05/2026
Ethiopia’s Election Matters to All of Africa, Says AU Mission Chief Uhuru Kenyatta
Ahead of Ethiopia’s June 1 general election, AU Election Observation Mission head Uhuru Kenyatta emphasized that the vote carries significance far beyond Ethiopia’s borders.
As the host of the African Union headquarters, Ethiopia plays a unique role in Africa’s political landscape. With more than 54 million registered voters, the election is among the largest democratic exercises on the continent.
Kenyatta said the AU’s election observation efforts are aimed at strengthening democracy through African-led solutions, shared learning, and the exchange of best practices among member states.
“Our situations are unique. We do not have to copy and paste from other parts of the world. We can create and replicate best practices across Africa as part of African solutions to African problems,” he said.
The AU mission, composed of observers from 37 African countries, will monitor the electoral process and contribute to efforts to deepen democratic governance across the continent.
Read more: https://pulseofafrica.info/news/3565
30/05/2026
Ethiopia’s Democratic Evolution: From Authoritarian Legacy to Promising Reforms
With more than 54 million registered voters and over 10,000 candidates contesting the 2026 elections, Ethiopia is witnessing one of the largest democratic exercises in Africa.
But how did the country reach this point?
Our latest opinion piece traces Ethiopia’s political journey—from imperial rule and military dictatorship to decades of contested elections and the reforms that have reshaped the political landscape since 2018. It explores the progress made in expanding political freedoms, encouraging pluralism, strengthening institutions, and fostering national dialogue, while also acknowledging the challenges that remain.
As Ethiopia heads to the polls, the story is not only about an election—it is about a nation’s ongoing democratic transformation.
👉Read the full opinion and join the conversation: Has Ethiopia turned a corner in its democratic journey, and what more is needed to build a resilient and inclusive democracy?
https://pulseofafrica.info/opinion/89
30/05/2026
መራጩ ሕዝብ ሰላሙ ተጠብቆ ድምፁን እንዲሰጥ አስተማማኝ ዝግጅት ተደርጓል - የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 21/2018(ኢዜአ)፦ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊ እና ስኬታማ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅ፣ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በከፍተኛ ቅንጅት እና ቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።
ኮሚሽኑ በክልሉ እያከናወነ ያለውን መጠነ-ሰፊ የሰላም ማስከበር ሥራ አስመልክቶ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ድሪባ መኮንን በሰጡት መግለጫ፣ የምርጫው የቅድመ-ዝግጅት ምዕራፍ ከተጀመረበት ጊዜ አንሥቶ ከክልሉ እና ከፌዴራል የፀጥታ መዋቅሮች የተወጣጣ የጋራ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ቀጣይነት ያለው ሥራ በትኩረት ሲያከናውን መቆየቱን ገልጸዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ጠቅላላ ምርጫውን ለማደናቀፍ እና በሕዝብ ላይ ሁከት ለመፍጠር የተንቀሳቀሱ ፀረ-ሰላም ኃይሎችን የመለየት እና ተገቢውን ሕጋዊ እርምጃ የመውሰድ ሥራ መከናወኑን ጠቅሰዋል።
ከዚህ ባሻገር በተከናወነው የተቀናጀ እና በተደራጀ የፀጥታ ማስከበር ሥራ፣ ለምርጫው ሂደት ስኬታማነት እጅግ ወሳኝ የሆኑት የምርጫ ቁሳቁሶች ያለምንም የፀጥታ እንቅፋት እና መስተጓጎል በተፈለገው ቦታ እና ጊዜ በሰላም መሰራጨታቸውን ተናግረዋል።
የምርጫው ሂደት ፍፁም ሰላማዊ፣ ነጻ እና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የተጀመረው የፀጥታ ጥበቃ እና የክትትል ሥራ ምርጫው ተጠናቅቆ ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመላክቷል።
በመሆኑም የክልሉ ነዋሪዎች እና መራጮች በፍፁም ራስ መተማመን በምርጫው ዕለት በነቂስ ወጥተው ድምፃቸውን እንዲሰጡ ኮሚሽኑ ጥሪውን አቅርቧል።
በየአካባቢው በልዩ ሁኔታ የተደራጀው የጋራ የፀጥታ ግብረ-ኃይልም አጠቃላይ የምርጫው ሂደት እስኪጠናቀቅ ድረስ የሰላም እና የሕግ የበላይነትን የማስከበር ኃላፊነቱን በትጋት እንደሚወጣ መግለጻቸውን የዘገበው ኢቢሲ ነው።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Website
Address
Addis Ababa