WANIA Trading s.c
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from WANIA Trading s.c, Health/Beauty, Addis ababa, Addis Ababa.
10/02/2026
የረመዳን መዳረሻ ዝግጅታችን እንደቀጠለ ነው።
ዛሬ አመሻሻችሁን ከኛ ጋር ካደረጋችሁ ከ ቁርአን የህይወት ዘመን ስንቅ የሚሆን እውቀት ይዛችሁ ትመለሳላችሁ!
ብዙ አመታትን ቁርአንን በማጥናት እና ኢስላምን በመመርመር ያሳለፉት ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ዛሬም እለቱን በቁርአን አስተምህሮት ያስውቡልናል።
"ይህን ውብ ጊዜ በነፃ ታድማችሁ ስለ ቁርአን ያላችሁን ግንዛቤ አሳድጉ" ጥሪያችን ነው
⏳ ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 3 ከ 11:30 ጀምሮ
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ አዳራሽ 2ተኛ ፎቅ
ኢንሻአላህ!
ለበለጠ መረጃ
በ +251948419831/ 0912027023 ይደውሉልን
09/02/2026
ረመዳን ከቁርአን ብርሀን' በሚል ርእስ ወደ ታላቁ ወር የምናደርገውን የዝግጅት ግስጋሴ ቀጥለናል።
ባለፉት ሳምንታት ከቁርአን ስሞች እና ባህሪያት ጋር በጥልቀት እና በውብ ቋንቋ ያስተዋወቁን ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ
በዚህም ሳምንት በሚኖረን መሠናዶ ደግሞ እንዴት ይህን ብርሀን እና ሀይል ተጠቅመን ራሳችንን አለምን እና ህይወታችንን መቀየር ስለምንችልበት መንገድ ያስተምሩናል።
ሁላችሁም በነፃ ተጋብዛችኋል!
"እርስዎም ተገኝተው በቁርአን ብርሀን ረመዳንን ይቀበሉ"
ኢንሻአላህ!
📆 ማክሰኞ የካቲት 3 ከ 11:30 ጀምሮ
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ አዳራሽ 2ተኛ ፎቅ
ለበለጠ መረጃ
በ +251948419831/ 0912027023 ይደውሉልን
06/02/2026
ሊጠናቀቅ ሁለት ክፍሎች ብቻ የቀሩት ቁርአንን ማዕከላዊ ጭብጡ ያደረገው የረመዳን መሰናዶ ዝግጅታችን ማክሰኞ እለት ይህን በመሰለ ሁኔታ ተካሂዶ አልፏል።
ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ
ስለ ቁርአን ረቂቅ እና አዲስ አተያዮችን ለታዳሚው ያቀረቡ ሲሆን በክፍል 2 የጥያቄ እና መልስ ሰአት ላይ ለተነሱ ጥያቄዎችም መልሶችን ሰጥተዋል።
ይህን አጓጊ እና ውብ ስለ ቁርአን እና ረመዳን የምናወራበት በአይነቱ የተለየ ዝግጅት በመታደም የስክነት የመረዳት እና የመገንዘብ ምሽት አብራችሁን አሳልፉ ስንል የአክብሮት ጥሪያችንን እናቀርባለን።
(በአካል ላልተገኛችሁ በሚንበር ቲቪ በቅርቡ ተጠባበቁ)
ይህ ዝግጅት በአላህ ፍቃድ እስከ ረመዳን ዋዜማ የሚዘልቅ ሲሆን እናንተም በአካል በመገኘት ትታደሙ ዘንድ ከወዲሁ እየጋበዝን በእለቱ ለተገኙ ታዳሚዎቻችን በአላህ ስም ልባዊ ምስጋና እናቀርባለን!
#ዋኒያ
03/02/2026
የት ናችሁ?!
አጓጊው ዝግጅት ሊጀመር ጥቂት ሰአታት ብቻ ቀሩት!
'ጉዞ ወደ ላቀው ረመዳን 3' 'ከቁርአን ብርሀን' በቢላሉል ሀበሺ በኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ዋኒያ ከሚንበር ቲቪ ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ዝግጅት ዛሬም የሚቀጥል ይሆናል።
- ይህ መድረክም በጥልቅ አሳቢነታቸው እና በንግግራቸው ምትሀተኛነት በሚታወቁት በእውቁ ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ላለፉት ሁለት አመታት የተካሄደ ሲሆን፥ ዝግጅቱም ብዙዎች ያላቸውን የህይወት ፣ የረመዳን እና የቁርአን አረዳድ የቀየረ ነበር።
- ወደዚህ ዝግጅት ሁላችሁም በክብር የተጋበዛችሁ ሲሆን ስለ ውዱ ነቢያችን ሙሀመድ (ﷺ) በአዲስ አቀራረብ እና ይዘት ተፅፎ መልካም ተፅእኖ መፍጠር የቻለው የፀሀፊ ኡስማን ሙስጠፋ 'ፍፁም ሰው ፍፁም ነቢይ' መፅሀፍ ጥቂት ህትመቶችም ለእድለኞች በር ላይ የሚሸጡ ይሆናል።
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ
⏲️ ዛሬ ማክሰኞ (ጥር 26) አመሻሽ 11:30 ላይ (am)
ለበለጠ መረጃ :-
0948419831 / 0912027023 ይደውሉልን
02/02/2026
ወደ ማጠቃለያ የመጨረሻዎቹ አጓጊ የረመዳን መሰናዶ ዝግጅት እየቀረብን ነው
የነገውን 'ረመዳን ከቁርአን ብርሀን' ዝግጅት ባለመቅረት እራስዎን ከፀፀት ይታደጉ!
ባለፉት ሁሉም ሳምንታት ረመዳንን መነሻ አድርገን ስለ ቁርአን ተአምራዊነት ፣ መለኮታዊ ሀይሉን እና የሰው ልጆችን የመቀየር አቅሙን በኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ውብ አገላለፅ እና ሀሳቦች ውስጥ ስናይ ቆይተናል።
በዚህ የአለምን ጨለማ በቁርአን ብርሀን በምናይበት ውብ የስክነት እና የብርሃን አመሻሽ ብዙ ልቦች በአዲስ ግንዛቤ እና በ"ኣሀ!" ቅፅበት እሳቤያቸውን ዳግም እንዲፈትሹ ሆኗል።
"እርስዎም ይህን ልዩ የረመዳንን ማሟሟቂያ ዝግጅት በመታደም ራስዎን ለረመዳን ያዘጋጁ"
ኢንሻአላህ!
ሁላችሁም በነፃ ተጋብዛችኋል
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ
⏲️ ነገ ማክሰኞ (ጥር 26) አመሻሽ 11:30 ላይ (am)
ለበለጠ መረጃ :- 0912027023/0948419831 ይደውሉልን
29/01/2026
የማክሰኞው ውብ ምሽት በዚህ መልኩ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል። አልሃምዱሊላህ!
ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ
ስለ ቁርአን ረቂቅ እና አዲስ አተያዮችን ለታዳሚው ያቀረቡ ሲሆን በክፍል 2 የጥያቄ እና መልስ ሰአት ላይ ለተነሱ ጥያቄዎችም መልሶችን ሰጥተዋል።
ይህን አጓጊ እና ውብ ስለ ቁርአን እና ረመዳን የምናወራበት በአይነቱ የተለየ ዝግጅት በመታደም የስክነት የመረዳት እና የመገንዘብ ምሽት አብራችሁን አሳልፉ ስንል የአክብሮት ጥሪያችንን እናቀርባለን።
(በአካል ላልተገኛችሁ በሚንበር ቲቪ በቅርቡ ተጠባበቁ)
ይህ ዝግጅት በአላህ ፍቃድ እስከ ረመዳን ዋዜማ የሚዘልቅ ሲሆን እናንተም በአካል በመገኘት ትታደሙ ዘንድ ከወዲሁ እየጋበዝን በእለቱ ለተገኙ ታዳሚዎቻችን በአላህ ስም ልባዊ ምስጋና እናቀርባለን!
#ዋኒያ
27/01/2026
የት ናችሁ?!
አጓጊው ዝግጅት ሊጀመር ጥቂት ሰአታት ብቻ ቀሩት!
'ጉዞ ወደ ላቀው ረመዳን 3' 'ከቁርአን ብርሀን' በቢላሉል ሀበሺ በኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ዋኒያ ከሚንበር ቲቪ ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ዝግጅት ዛሬም የሚቀጥል ይሆናል።
- ይህ መድረክም በጥልቅ አሳቢነታቸው እና በንግግራቸው ምትሀተኛነት በሚታወቁት በእውቁ ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ላለፉት ሁለት አመታት የተካሄደ ሲሆን፥ ዝግጅቱም ብዙዎች ያላቸውን የህይወት ፣ የረመዳን እና የቁርአን አረዳድ የቀየረ ነበር።
- ወደዚህ ዝግጅት ሁላችሁም በነፃ የተጋበዛችሁ ሲሆን በቅርቡ የወጣው እና አነጋጋሪ የሆነው የፀሀፊ ኡስማን ሙስጠፋ መፅሐፍ 'ፍፁም ሰው ፍፁም ነቢይ' ጥቂት ህትመቶችም ለእድለኞች በር ላይ የሚሸጡ ይሆናል።
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ
⏲️ ዛሬ ማክሰኞ (ጥር 19) አመሻሽ 11:30 ላይ (am)
ለበለጠ መረጃ :-
0948419831 / 0912027023 ይደውሉልን
27/01/2026
ቀናት ወደ መጨረሻው አለም የምንጓዝባቸው መሳፈሪያዎች ናቸው። ረመዳን ደግሞ ስንቃችንን አጥብቀን የምንቋጥርበት ማእድ።
ለዚህም ነው 'ወደ ላቀው ረመዳን በምናደርገው ጉዞ' ውስጥ የ'ቁርአንን ብርሀን' ለማሳየት መጣራችን!
-ዛሬ ማክሰኞ አመሻሽ ከ 11:30 ጀምሮ የቢላሉል ሀበሺ በሮች ተከፍተው እናንተን ይጠባበቃሉ።
- ኡስታዝ አህመድም በቁርአናዊ የሀሳብ ከፍታ እያመጠቀ ወደ ረመዳን ያንደረድረናል።
"ይህን አጓጊ ዝግጅት ታድማችሁ የረመዳን ጅማሬያችሁን አስውቡ!"
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ
ለበለጠ መረጃ
በ 🤳 +251948419831/ 0912027023 ይደውሉልን።
#ዋኒያ
23/01/2026
ረመዳን ከ ቁርአን ብርሀን ተመልሷል!
ላለፉት ሳምንታት ከአቅም በላይ በሆነ ሁኔታ ተቋርጦ የነበረው የረመዳን መሠናዷችን የፊታችን ማክሰኞ በአላህ ፍቃድ ይቀጥላል።
በኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ አቅራቢነት ዋኒያ ከ ሚንበር ቲቪ ጋር በመተባባር የሚያዘጋጀው ልዩ የረመዳን መሠናዶ ጥልቅ ትኩረቱን ቁርአን ላይ አድርጓል።
ወደ ረመዳን በቅርብ የቀናት ርቀት ላይ እንደመገኘታችን ረመዳንን እና ቁርአንን እንዴት አስተሳስረን መጠቀም እንዳለብን መቃኘታችንም ግድ ይሆናል።
"እርስዎም ወደ ታላቁ ወር የሚያደርጉትን ግስጋሴ በታላላቅ ሀሳቦች ታጅበው ከእኛ ጋር ይጓዙ"
📆 የፊታችን ማክሰኞ ጥር 19 2018
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ
⏲️ አመሻሽ 11:30 ላይ (am)
ለበለጠ መረጃ
በ +251948419831/ 0912027023 ይደውሉልን
ኢንሻአላህ!
#ዋኒያ
13/01/2026
ማስታወሻ
አሰላሙአለይኩም የዛሬው ዝግጅት ኡስታዝ ባጋጠመው ድንገተኛ ሁኔታ ምክንያት እንደማይኖር በትህትና እንየገለፅን የቀጣይ ዝግጅት ቀን እናሳውቃለን።
ከይቅርታ ጋር።
ዋኒያ
10/01/2026
'ረመዳን ከ ቁርአን ብርሀን'
"ረመዳንን በቁርአን ብርሀን" ስንል ቁርአንን ከረመዳን ጋር አቀናጅተን የአላህን ቃል ለሰው ልጆች እናበራ ዘንድ የተሰጠንን ተልእኮ ለማስታወስ ነው!
ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ በሚመሩት በዚህ ዝግጀት ብዙ ታላላቅ ሀሳቦች ይንሸራሸራሉ።
"እርስዎም ተገኝተው በቁርአን ብርሀን ረመዳንን ይቀበሉ"
ኢንሻአላህ!
📆 የፊታችን ማክሰኞ ጥር 5 ከ 11:30 ጀምሮ
⛳️ አድራሻ:- ሳርቤት አደባባይ ወደ መካኒሳ በሚወስደው መንገድ-አባድር መስጊድ አጠገብ-ቢላሉል ሐበሺ ማዕከል ህንጻ
ለበለጠ መረጃ
በ +251948419831/ 0912027023 ይደውሉልን።
08/01/2026
ማክሰኞ አመሻሽ በቢላሉል ሀበሺ አዳራሽ የተካሄደው የክፍል ሶስት 'ጉዞ ወደ ላቀው ረመዳን' ዝግጅት ትኩረቱን ቁርአን ላይ አድርጎ በአላህ ፍቃድ ተካሂዷል።
ታዳሚዎች ላቀረቧቸው ጥያቄዎችም ከኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ መልስ ተሰጥቶባቸዋል።
መሠል ዝግጅቶችም በቀጣይ ሳምንታት የሚቀጥሉ ሲሆን በተመሣሣይ ሰአት እና ቦታ ለመገናኘት ቀጠሮ ይዘናል።
ኢንሻአላህ!
#ዋኒያ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Addis Ababa
Addis Ababa