Love_neba

Love_neba

Share

SameloveoneSamelove2loveistrue

23/10/2025
23/10/2025

የመንግስት ሠራተኞች ተሻሽሎ የወጣው አዋጅ 1353/2017 ስለ ዲሲፒሊን ቅጣት ምን ይላል? For your understanding.
ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች: ክፍል አስራ ሦስት አንቀፅ 98 #አዋጁ እንዲህ ይላል። www.csc.gov.et
+++++++++++++++++++++++++
1.ሕጋዊ_ትእዛዝን ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣ በማልገም፣ ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነ-ሥርዓት ወይም የመንግስትን ፖሊሲ ባለመከተል በሥራ ላይ በደል ማድረስ፤‎‎

2. ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም ባለጉዳዮችን ማጉላላት፤

3.ተቋምን አደጋ ላይ በሚጥል ተግባር መሠማራት ወይም ሥራ እንዳይሰራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም ከሚያውኩት ጋር መተባበር

‎‎4. በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች ባለመታረም ያለበቂ ምክንያት ሦስት ቀንና ከዛ በላይ ሥራ ከቀረ ወይም የሥራ ሰዓት አለማክበር፤

‎‎5. በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነትን መደባደብ፤

‎‎6. በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ በመመረዝ ሥራን መበደል፤

‎‎7. ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፤

‎‎8. በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት መፈጸም፤

‎‎9. የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል ድርጊት መፈጸም፤‎‎

10.የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤‎‎

11. በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤

‎‎12. በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤‎‎

13. በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት መፈፀም እና

14.በዚህ አንቀፅ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ ክብደት ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈፀም ።
_______________________________

ሠራተኛን ከሥራ አግዶ ስለማቆየት #አዋጁ ምን ይላል:
አንቀፅ 101 እና 2
++++++++++++++++++++++++++
1.ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ ከሥራ አግዶ ማቆየት የሚቻለው

(ሀ).ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነት ያላቸውን ማስረጃዎች በማበላሸት:በመደበቅ ወይም በማጥፋት ምርመራውን ያሰናክላል : ተብሎ ከታሰበ

(ለ).በመንግስት ንብረት ላይ ተጨማሪ ጉዳት ያደርሳል:ተብሎ ከታሰበ

(ሐ).ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንፃር የሌሎችን ሰራተኞች ሞራል የሚነካ ወይም የተገልጋዩን ሕዝብ በመሥሪያ ቤቱ ላይ ሊኖረው የሚገባውን እምነት ያዛባል:ተብሎ ከታሰበ

(መ).ተፈፀመ የሚባለው ጥፋት ከሥራ ያስወጣል ተብሎ ሲገመት

(ሠ).በአገልግሎት አሰጣጥ ተገልጋዩን ማጉላላቱ እና ማማረሩ ከበቂ መረጃና ማስረጃ ጋር ተያይዞ ለመንግስት መሥሪያ ቤቱ ሲቀርብ እና የመሥሪያ ቤቱን ገፅታ ያበላሻል :ተብሎ ሲገመት ነው።

2.በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት አንድ ሠራተኛ ከሥራና ከደሞዝ ታግዶ ሊቆይ የሚችለው ከሁለት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ይሆናል።

Photos from Waajjirra Odiitara Muummichaa Magaalaa Finfinnee's post 11/08/2025
Photos from Prospertiy Party Kolfe Keraniyo Sc Branch - ብልፅግና 's post 28/04/2025
24/04/2025

22/04/2025

!!

Want your business to be the top-listed Beauty Salon in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Website

Address


Bole
Addis Ababa
0000