Kallu press
This page will help to develop integrity and honesty among the people of kallu, Wello
10/10/2022
Kallu press is struggling to create peace and prosperity for Kallu community
11/16/2019
የወሎ ጢነኛን ከሱስ እንታድገውና የወሎን ህዝብ ችግሮች ታሪክ እናድርገው
እኔ ሙስሊም ኢትዮጵያዊ ነኝ ።
በቤተ ክርስቲያን ላይም ሆነ በማንኛውም ቤተ እምነት ላይ የሚሰነዝርን ጥቃት አወግዛለሁ ።
11/14/2019
!
አሁን ከምሽቱ 7:10
-----------
በተማሪዎች መካከል የተፈጠረ የዘርም ይሁን የሃይማኖት ግጭት የለም። የወንዶች ዶርም አከባቢ ተማሪዎች ባሰሙት የረብሻ ድምጽ የተደናገጡ ተማሪዎች ሲሮጡ የወደቁና መኖራቸውን አውቀናል።
ይሄንን መደናገጥ እንደ ግብዓት በመጠቀም አላስፈላጊ የሂወትና ሃብት ኪሳራ እንዲፈጠር የሚደረገው ፕሮፓጋንዳ መቆም አለበት።
በተማሪዎች መካከል የተፈጠረ አንዳች ግጭትም ይሁን አለመግባባብት አለመኖሩን በቦታው የሚገኙ ተማሪዎች ምስክሮች ናቸው።
ተማሪዎች ያልተለመደ የረብሻም ይሁን መሰል ድምጽ ሲሰሙ ወይም ሲያጋጥማቸው መረጋጋትና እራሳቸውን መጠበቅ አለባቸው። በሚሰሙት ጩኸት ወይም ረብሻ ተደናግጠው በቡድንም ይሁን በተናጠል በጨለማ ከግቢ መውጣት፣ በጨለማ መሮጥ፣ ከህንጻ ላይ መዝለል ፈጽሞ የለባቸውም። ያልተለመደና ለደህንነታቸው ስጋት የሚሆን ጉዳይ ከገጠማቸው በዶርሞቻቸው ዙሪያ ያሉ የጸጥታ አካላትንና ሰራተኞችን እርዳታቸውን ይጠይቁ።
--------
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች መካከል የተፈጠረ የዘርም ይሁን ሌላ አይነት ግጭት የለም። ተማሪዎች በአይናቸው ባላዩት ጉዳይ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለቀቅን አጥፊ መልዕክት፣ ድብቅ አላማ ያላቸውን ተማሪዎች ጥሪ ወይም መረጃ ተከትለው ያልተገባ ውሳኔ እንዳይወስኑ ይጠንቀቁ።
11/13/2019
አሰቸኳይ የሰራ ሰልጠና ማስታወቂያ
በቃሉ ወረዳ ሀርቡ ከተማ በፊደራል ደረጃ ለሴቶች ልብስ ሰፊትና ዝግጅት ሙሉ ወጩ በፊደራል የሚቻል ሆኖ ከሰልጠና በሃላ የሰራ ቦታ ራሱ የሚመድብ ሲሆን አሰፈላጊ መስፈርቶች
- የትምህርት ደረጃ ከ 8ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ
- ዕድሜ ከ 18-22
- የምዝገባ ቀን 03 እሰከ 04/03/2012ዓ.ም እሰከ 10ሰዓት ድረሰ ብቻ
- የመመዝገቢያ ቦታ ሀርቡ መዘጋጃ አንድ ማዕከል እና 01 ቀበሌ ጵ/ቤት።
- ፆታ ሴት ብቻ
- ብዛት አልተገለፅም
ተመዝጋቢዎች ለመመዝገብ ሰትቀርቡ የ8ኛ ክፍል እና ከዚያ በላይ ያላችሁ የትምህርት ማሰረጃ እና አሰፈላጊ ነገሮችን ይዘው መቅረብ አለባቸው። የተሰጠው የምዝገባ ጊዜ አጭር ሰለሆነ በተጠቀሰው ጊዜ እና ቦታ ቀርበው መመዝገብ አለባቸው።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Category
Telephone
Website
Address
Atlanta, GA
92